ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, January 11, 2024

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲን እጅግ ዘመናዊ በሆነ አቀራረብ የተዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ዛሬ አዲስ አበባ በሳይንስ ሙዝየም ተከፍቷል (ቪድዮውን ይመልከቱ)

  • ዐውደ ርዕዩ ከንግስት ሳባ ጀምሮ ያለውን የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት ያሳያል።
  • ኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መስርያቤትን ስራ ካስጀመረች 116 ዓመታት እንደሆናት ዐውደ ርዕዩ ያሳያል።
  • በዛሬው መክፈቻ ስነስርዓት ላይ መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገሮች አምባሳደሮች ጨምሮ፣ከተልያየ ዓለም የመጡ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል።
  • ዐውደ ርዕዩ ከሁለት ሳምንታት በላይ ክፍት ሆኖ ይቆያል።በቀጣይ ቀናት በአዲስ አበባ ነዋሪ እና የዓለም ዓቀፍ ኮሚኒቲ ይጎበኛል ተብሎ ይጠበቃል።
  • በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደሚደረግ የሚጠበቀው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ ላይ የሚገኙ የሀገራት መሪዎች፣የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ዓለም ዓቀፍ ጋዜጠኞች እንደሚጎበኙት ይጠበቃል።
ቀን ጥር 2፣2016 ዓም


No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...