Sunday, March 11, 2018

Gudayachn Breaking News in English March 12/2018 (Audio)

ጉዳያችን ሰበር ዜና የሞያሌ ከተማ ጭፍጨፋ ተከትሎ የነዳጅ ማመላለሻ መኪናዎች ከማክሰኞ መጋቢት 4/2010 ዓም ጀምሮ ወደየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ነዳጅ እንዳያደርሱ የዐማራ እና ኦሮሞ አክትቪስቶች ጥሪ አቅርበዋል። March 12/2018 Following the Moyale town massacre by TPLF, a New Fuel ban strike is called by Amhara and Oromo activists. ጉዳያችን / Gudayachn March 12, 2018 https://www.youtube.com/watch?v=B5oO5QeHFRY .
Subscribe and click Gudayachn Youtube to listen the news.


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...