Tuesday, March 6, 2018

Gudayachn / ጉዳያችን News in English (Audio) March 7,2018

በዛሬው የጉዳያችን የድምፅ ዜና ውስጥ በያዝነው ሳምንት ውስጥ  የአሜሪካ፣ሩስያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሰዓታት ልዩነት ወደ አዲስ አበባ ለምን ያመራሉ?በሚሉት እና የእንግሊዝ መንግስት ገንዘብ የነፈገው ጠቃሚ ፕሮጀክት በኢትዮጵያውያን በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ስለመሆኑ ያትታል።ዝርዝሩን ከዜናው ያዳምጡ።
The Head lines in today's News are  - US, Russia and UAE foreign ministers travel to Ethiopia. What is their purpose?- Ethiopian spice girls project on building girls confidence and capacity did not affect by UK fund cut. You can listn also from Youtube link



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...