Tuesday, March 6, 2018

Gudayachn / ጉዳያችን News in English (Audio) March 7,2018

በዛሬው የጉዳያችን የድምፅ ዜና ውስጥ በያዝነው ሳምንት ውስጥ  የአሜሪካ፣ሩስያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሰዓታት ልዩነት ወደ አዲስ አበባ ለምን ያመራሉ?በሚሉት እና የእንግሊዝ መንግስት ገንዘብ የነፈገው ጠቃሚ ፕሮጀክት በኢትዮጵያውያን በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ስለመሆኑ ያትታል።ዝርዝሩን ከዜናው ያዳምጡ።
The Head lines in today's News are  - US, Russia and UAE foreign ministers travel to Ethiopia. What is their purpose?- Ethiopian spice girls project on building girls confidence and capacity did not affect by UK fund cut. You can listn also from Youtube link



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...