Tuesday, March 6, 2018

Gudayachn / ጉዳያችን News in English (Audio) March 7,2018

በዛሬው የጉዳያችን የድምፅ ዜና ውስጥ በያዝነው ሳምንት ውስጥ  የአሜሪካ፣ሩስያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሰዓታት ልዩነት ወደ አዲስ አበባ ለምን ያመራሉ?በሚሉት እና የእንግሊዝ መንግስት ገንዘብ የነፈገው ጠቃሚ ፕሮጀክት በኢትዮጵያውያን በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ስለመሆኑ ያትታል።ዝርዝሩን ከዜናው ያዳምጡ።
The Head lines in today's News are  - US, Russia and UAE foreign ministers travel to Ethiopia. What is their purpose?- Ethiopian spice girls project on building girls confidence and capacity did not affect by UK fund cut. You can listn also from Youtube link



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ወዳጅ ንጉስ ልጅ ዛሬ ከእዚህ ዓለም አረፉ። ለኖርዌይ ትልቅ የሃዘን ቀን ሆኗል።Norway's King Harald V has died at the age of 89

በዚህ አጭር ዘገባ ውስጥ የሚከተሉትን ያገኛሉ። ስለ ንጉስ ሃራልድ በጥቂቱ የንጉስ ሃራልድ አባት ንጉስ ኦላቭ እና ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ የት ተዋወቁ? ንጉስ ሃራልድ አምስተኛ የኖርዌይ ንጉስ ===================...