- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምሕርትቤቶች ማደራጃ መምርያ ስር መዝግባ ዕውቅና ሰጥታዋለች።
- ከክፍሎቹ ውስጥ ሦስቱ ፡የመዝሙር ክፍሉ ጃን ያሬድ ሰሞኑን የአዕላፋት ዝማሬን ያቀረበው ሲሆን ሁለተኛው ጃን አጋፋሪ የዝግጅቶች አስተባብሪ ነው።ሦስተኛው ጃን ምኩራብ የሚድያ ክፍል ነው።
- ኢጃት ሐያሁለት ፕሮጀክቶች ይዞ እየሰራ ነው።
- ዋና ዓላማው በቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገለገልና የሚያገለግል ትውልድ ማፍራት ዓላማው የሆነውን የኢጃትን መልካም ሥራውን ለማጣጣል '' የክርስቶስ የሆኑትን ሊሳደብ አውሬው አፉን ከፈተ'' ተብሎ በመጽሐፍ ላይ እንደተጻፈ በባሕር ማዶ ሆኖ በኢጃት ውጥን ስራዎች ላይ ሊሳለቅ የሞከረውን ከሰሞኑ ታዝበናል።በጎ ሥራ የሚሰራ ትውልድን ሁልጊዜ እናበረታታ!
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
Tuesday, January 23, 2024
ኢጃት ማን ነው? እንዴት ተመሰረተ? (ቪድዮ)
Thursday, January 11, 2024
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲን እጅግ ዘመናዊ በሆነ አቀራረብ የተዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ዛሬ አዲስ አበባ በሳይንስ ሙዝየም ተከፍቷል (ቪድዮውን ይመልከቱ)
- ዐውደ ርዕዩ ከንግስት ሳባ ጀምሮ ያለውን የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት ያሳያል።
- ኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መስርያቤትን ስራ ካስጀመረች 116 ዓመታት እንደሆናት ዐውደ ርዕዩ ያሳያል።
- በዛሬው መክፈቻ ስነስርዓት ላይ መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገሮች አምባሳደሮች ጨምሮ፣ከተልያየ ዓለም የመጡ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል።
- ዐውደ ርዕዩ ከሁለት ሳምንታት በላይ ክፍት ሆኖ ይቆያል።በቀጣይ ቀናት በአዲስ አበባ ነዋሪ እና የዓለም ዓቀፍ ኮሚኒቲ ይጎበኛል ተብሎ ይጠበቃል።
- በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደሚደረግ የሚጠበቀው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ ላይ የሚገኙ የሀገራት መሪዎች፣የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ዓለም ዓቀፍ ጋዜጠኞች እንደሚጎበኙት ይጠበቃል።
ቀን ጥር 2፣2016 ዓም
Subscribe to:
Comments (Atom)
የዓለማችን አቅጣጫ ወዴት እየሄደ ነው? የአሜሪካ እና የሩስያ የኒኩሌር ስምምነት በመጪው ወር በየካቲት/2018 ዓም ያበቃል።ስለቀጣይ ስምምነት የሚያወራ የለም።የአውሮፓ እና የአሜሪካ አዲሱ ግንኙነት ወዴት እየሄደ ነው? ዓለም አቀፍ ኢንስቲትዩት ለስልታዊ ጥናት ከሦስት ሳምንታት በፊት የለቀቀው የሊቃኑ የውይይት ቪድዮ ይመልከቱ።
The future of New START: Implications for the US and Europe The International Institute for Strategic Studies Dec 19, 2025
-
The Ethiopian herald News Paper August 20 , 2020 BY STAFF REPORTER Addis Ababa ************************** (EPA) ADDIS ABABA - Over sixty-mil...
-
አድሚራል ጄምስ ስታርቪድስን =============== ጉዳያችን /Gudayachn =============== ብሉምበርግ የተሰኘው የአሜሪካ ድረገፅ በፖለቲካ እና ፖሊሲ አምድ ስር የአድሚራል ጄምስ ስታርቪድስን አሜሪካ ኢትዮጵ...
-
ከመንግሥቱ ጎበዜ ሉንድ ዩንቨርስቲ፣ ስዊድን አፄ ምኒልክ አዋጅን ካስነገሩ በኋላ በአዲስ አበባ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ተገኝተው የተሳሉት ስዕለት “አምላከ ቅ/ጊዮርጊስ ድሉን ቢሰጠኝ ይህን የ...