ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, October 18, 2020

ኢሳትን መደገፍ የኢትዮጵያን ሚድያ ወደፊት ማስፈንጠር ነው።

ከእዚህ በታች ያለው ከኢሳት ማኅበራዊ ድረ-ገፅ የተገኘ ነው።

ኢሳት እስከዛሬ የዘለቀውና ማስመዝገብ የቻላቸውን ውጤቶች ያስመዘገበው በመላው አለም በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ሁሉአቀፍ ድጋፍ መሆኑ ይታወቃል። የኢሳት ስራዎች ቀጥለው ለሀገርና ለህዝብ ከትናንቱም የበለጠ ማከናወን ይችል ዘንድ የእርስዎ ድጋፍ እጅጉን አስፈላጊ ነውና ኢሳትን በሚችሉት የገንዘብ መጠን ይደግፉ። ኢሳት ትናንትን የተሻገረውና ነገም የሚቀጥለው የኢሳትን አስፈላጊነት በተረዱ ኢትዮጵያዊያን ድጋፍ ነውና በተሻለ አቅምና ተደራሽነት ህዝባችንን እንድናገለግል ዛሬም ኢሳትን እንዲደግፉ ጥሪያችንን እናቀርብልዎታለን።
ኢሳትን ለመደገፍ ከእዚህ በታች የተያያዘውን ሊንክ ከፍተው ይርዱ።

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...