ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, February 17, 2013

አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል።ስለ ህወሃት ይናገራሉ።(ቪድዮ)

የካቲት 11/2005 ዓም  ህወሓት 38ኛ ዓመቱን ያከብራል።አቶ ኃይለማርያምም  ለስብሰባው መቀሌ መግባታቸውን የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በ ዜና እወጃው ላይ ተናግሯል።
አቶ ገብረ መድህን አርአያ የቀድሞው የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የፋይናንስ ክፍል ኃላፊ ስለ ህወሃት ይናገራሉ።
''በ 1977 ዓም በነበረው ድርቅ የ ህወሃት አመራር የ ትግራይ ህዝብ እየሞተ  አለም በሙሉ ለትግራይ ህዝብ የረዳውን እህል  አመራሩ ሸጠው። ህወሓት  ግን ለ ማሌ ሊግ ምስረታ ሸብ ረብ እንል  ነበር ------ማሌ ሊግ የተመሰረተው ለድርቅ የመጣውን እህል ተሸጦ በ ሰላሳስድስት ሚልዮን ብር ነበር-----''አቶ ገብረ መድህን ከተናገሩት።
አቶ ገብረመድህን ህወሓት በ ሃውዘኑ እልቂት እጁ ነበረበት ይላሉ።(ቪድዮውን ይመልከቱ)።ከ ኢ ሳ ት የሳምንቱ እንግዳችን ፕሮግራም የተወሰደ።




No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...