ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, May 16, 2017

Den 17. mai er Norges nasjonaldag. የኖርዌይ ብሔራዊ በዓል ቀን ግንቦት 17 እኤአ (ቪድዮ)

ጉዳያችን / Gudayachn (www.gudayachn.com)
=====================
Den 17. mai er Norges nasjonaldag. På denne dagen i 1814 ble Norges Grunnlov datert og undertegnet av presidentskapet i Riksforsamlingen på Eidsvoll. Forsamlingen valgte deretter enstemmig regenten, prins Christian Frederik, til konge av et uavhengig Norge. Senere samme dag mottok han en deputasjon av representanter, ledet av president Georg Sverdrup, som meddelte ham valget og overrakte ham et renskrevet eksemplar av Grunnloven.

በፈረንጆቹ አቆጣጠር ግንቦት 17  በእየዓመቱ ኖርዌይ ብሔራዊ በዓል ሆኖ ይከበራል። በ1814 ዓም በእዚሁ ግንቦት 17 ቀን የኖርዌይ ህገ መንግስት  የፀደቀበት እና የነፃነት ቀን የሚከበርበት ዕለት ነው።በኦስሎ በሺህ የሚቆጠሩ ከሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚመጡ ተማሪዎች በማርሽ ሙዚቃ እያሰሙ በንጉሡ እና በንግስቲቱ እና ቤተሰባቸው በቁሙበት ሰገነት ስር ያልፋሉ።ሕዝቡም እንዲሁ ያደርጋል።ከእዚህ በታች ያለው ፊልም  የበዓሉን አከባበር ያሳያል።




ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...