Friday, October 13, 2023

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ለኢትዮጵያ የባሕር በር አስፈላጊነት የህልውና ጉዳይ መሆኑን ገለጹ።ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ያደረጉት ገለጻ ሙሉ ቪድዮ - '' Seaport issue to Ethiopia is a question of existence'' PM Abiy Ahmed speaks to Ethiopian MPs.

ምንጭ - ፋና ብሮድካስቲንግ ጥቅምት 2፣2015 ዓም 
 ''ከጠብታ ውኃ እስከ ባሕር ውኃ...''


 

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...