Thursday, January 23, 2020

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የሐረር ክልል አስተዳደር እና ፖሊስ ሆን ብለው ኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት እንዲፈፀም አድርገዋል በማለት ከሰሱ።ከአሁን በኃላ አንቆስልም ብለዋል። (ሙሉ መግለጫቸውን ለመከታተል ቪድዮውን ይመልከቱ)

ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሐረርጌ እና የሱማሌ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል ላይ የሐረር ክልል ፖሊስ እና የሐረር አስተዳደር ሆን ብሎ በኦርቶዶክሳውያን  ክርስቲያኖች  ላይ ለፈፀመው ተግባር እና የፀጥታ አለማስከበር ተግባር ተጠያቂ መሆኑን አስታውቀዋል።



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...