Friday, January 24, 2020

መጪው ምርጫ፣ሃይማኖት፣ታሪክ፣ የጎሳ ፖለቲካ እና የመንግስት ቤተክርስቲያንን ለመታደግ በለገመበት ጉዳይ ዙርያ በማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቭዥን በእዚህ ሳምንት የተደረገ ልዩ ውይይት (ቪድዮ ክፍል አንድ እና ሁለት)

በእዚህ ውይይት የመጀመርያ ክፍሎች ላይ የሰላሌ የደብረ ሊባኖስ ጉዳይ የተነሳበት ጉዳይ በያዝነው የጥር ወር መጀመርያ ሳምንት ላይ የኦፈኮ የምርጫ ቅስቀሳ ሰበብ ጃዋር እና የኦሮምያ ቤተ ክህነት በሚል ለመክፈል የሚንቀሳቀሰው ዲ/ን ኃይለሚካኤል ሰላሌ እና ገብረጉራቻ ላይ  ሕዝብ ከህዝብ የሚያጋጭ ንግግር መነሻ ያደረገ ነው።
ክፍል አንድ  -ሀ 


ክፍል አንድ - ለ 

ክፍል ሁለት  


ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...