Saturday, January 25, 2020

''ኢሳት የኢትዮጵያ ዓይንና ጆሮ ብቻ አይደለም።ሐኪም ቤትም፣ፍትሕ ላጣውም እንደ ፍርድቤትም ሁሉ ነው ሕዝብ የሚያየው'' ኢሳት በሚሰጠው የሚድያ አገልግሎት ዙርያ ልዩ  የበዓል ዝግጅት ላይ የኢሳት ባለደረቦች  ከተናገሩት(ቪድዮ)

የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን  የማጠናከር እና ወደ ዓለም አቀፍ ተፅኖ ፈጣሪ ሚድያነት የመቀየር ኃላፊነት የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነው።




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...