ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, September 19, 2014

Meles vs David Cameron - አቶ መለስ መለያየትን ሰበኩን ዴቪድ ካሜሮን አንድነትን ሰበኩ '' የዛሬው መከራከርያ ነጥቤ ለምን 4 ሚልዮን የሚሆን የስኮትላንድ ሕዝብ ብቻ ድምፅ እንዲሰጥ ተደርጎ 63 ሚልዮን የሚሆነው የመላዋ እንግሊዝ ሕዝብ እንዲቸገር ይደረጋል?'' ዴቪድ ካሜሮን ... ''ኢትዮጵያውያን ስለ ኤርትራ አይመለከታቸውም'' ኢትዮጵያን እየመሩ መለያየት የሰበኩን አቶ መለስ ዜናዊ።

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቪድ ካሜሮን የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ከመደረጉ ከ ሰባት ወር በፊት የተናገሩት።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...