Tuesday, September 16, 2014

ባለፈው ቅዳሜ ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም ኦስሎ፣ኖርዌይ ላይ ካቀረበው ዝግጅት ቪድዮ ይመልከቱ (Gudayachn blog Exclusive)

ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 3፣2007 ዓም በኖርዌይ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አዘጋጅነት ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም፣ዓለም ፀሐይ ወዳጆ፣ጋዜጠኛ እና አርቲስት ገሊላ እና ሌሎች አርቲስቶች  ኦስሎ ተገኘተው አስተማሪ እና አዝናኝ መርሃ ግብር አቅርበው ነበር።በካሜራዬ ካስቀረሁት ላካፍላችሁ።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...