Friday, September 19, 2014

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታገቱ በመጪው እሁድ 90 ቀናት ይሞላቸዋል።ኢሳት ባዘጋጀው የ2006 ዓም የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ምርጫ ላይ ከሀገር ውስጥ እስከ ባህር ማዶ ያሉ በሺህ በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መርጠዋቸዋል።

ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው ሰው የጠፋ እለት

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ተብለው በብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ተመርጠው በተወካይ ከተሸለሙበት ሽልማት ጋር  



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...