ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, October 11, 2019

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት ማግኘታቸው ለአፍሪካ ያለውን አንደምታ ዋናው የደቡብ አፍሪቃው ብሮድካስት ቴሌቭዥን በሚገባ ተንትኖታል (ቪድዮ)

በቅድምያ ጉዳያችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ከመላው ዓለም የኖቤል ሰላም  የ2019 ዓም እኤአ አሸናፊ በመሆናቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለመላው ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያው ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ለማለት ትወዳለች።

Source = SABC (South African Broadcasting Corporation)


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...