Friday, October 11, 2019

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት ማግኘታቸው ለአፍሪካ ያለውን አንደምታ ዋናው የደቡብ አፍሪቃው ብሮድካስት ቴሌቭዥን በሚገባ ተንትኖታል (ቪድዮ)

በቅድምያ ጉዳያችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ከመላው ዓለም የኖቤል ሰላም  የ2019 ዓም እኤአ አሸናፊ በመሆናቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለመላው ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያው ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ለማለት ትወዳለች።

Source = SABC (South African Broadcasting Corporation)


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...