ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, October 18, 2019

የጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ይህ ነው።የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን Africa should celebrate Abiy Ahmed for winning the Nobel Peace Prize:

ጉዳያችን / Gudayachn
አፍሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት  እጅግ መደሰት አለባት።አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ነው።ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት ፖለቲካ ተከተሉ፣ ከየትኛውም ጎሳ መጡ በእዚህ ሽልማት መደሰት አለባቸው።ይህ የኢትዮጵያ ብቻ ሽልማት አይደለም።ይህ ለአፍሪካም የተሰጠ ነው።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን 
Africa should be proud. This is the leader that we Africans are looking for.
Source =SABC


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...