Friday, May 16, 2014

Free Zone 9 Bloggers And Journalists! የዞን 9 ጦማርያን፣ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ እስረኞች በሙሉ ይፈቱ!

'''ታስሬ አልጠየቃችሁኝም'' የሚለው ቃል ትዝ ሲለኝ ወደ አዕምሮዬ የሚመጣው (በተለይ በውጭ ሀገር ላሉቱ)  -
ሰው ሲታሰር ዝም ማለት።ቢያንስ መጠየቅ ባንችል በፌስ ቡካችን ላይ ሃዘናችንን በመግለፅ ለመለጠፍ መፍራት ሃይማኖተኛነታችንን አይፈታተንም?

''ታስሬ አልጠየቃችሁኝም'' የሚለው ቃል መጠየቅ ያልቻለ ሰው እርቀት ቢያግደው ቢያንስ መጮሁ እንደጠየቀ አይቆጠር ይሆን?

''እምነት ሆይ ወዴት ነሽ? ሃይማኖት ሆይ ወዴት ነሽ? በግፍ ለታሰሩት መጮህ እኮ ሃይማኖት ነው ጎበዝ!

አሁንም ''ታስሬ አልጠየቃችሁኝም'' ሲታወሰኝ የታሰሩትን ለመጠየቅ ያልፈሩቱ ሲታሰሩ መጠየቅ ያልቻለ ከተፈረደበት ለታሰሩት  አዘንኩ ብሎ ፌስ ቡክ እና ትዊተር ላይ ለመለጠፍ የፈራ (ያውም በውጭ ሆኖ) ፍርድ የለበት ይሆን? ሰው ፈራጅ አለመሆኑ እንጂ ሲታሰብ ስራችን ከበድ ያለ ነው። ''እምነት ሆይ ወዴት ነሽ?



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...