Thursday, July 21, 2022

ከ30 በላይ መጻሕፍት ጽፏል፣መላው ዓለምን ከአውስትራልያ እስከ ብራዚል፣ከደቡብ አፍሪካ እስከ ሰሜን አውሮፓ ያውቃቸዋል።አሁን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ እና የተዋካዮች ምክር ቤት አባል፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በያዝነው ሳምንት በወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ ዝርዝር ሁኔታዎች ላይ የሰጡት ማብራርያ በሁለት ክፍል ቪድዮዎች ይመልከቱ።

ቪድዮው ከኢኤምኤስ ዩቱብ የተገኘ ነው።

ክፍል አንድ


ክፍል ሁለት 





No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...