Tuesday, March 29, 2022

የኢ/ኦ/ተ ቤተ ክርስቲያን ከትግራይ ክልል የመጡ ተፈናቃዮችን በሚያጽናና ቃል ተቀበለች።አቡነ ኤርምያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም የከሚሴ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ ተፈናቃዮቹን አጽናንተዋል። (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ምንጭ  = ኢሳት ቴሌቭዥን መጋቢት 28/2022 ዓም እኤአ ዜና 


No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...