ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, March 23, 2022

ዕውቁ የዓለም አቀፍ የሕግ ባለሙያ አቶ አብዱ አሊ ከሸገር ኤፍኤም ራድዮ ጋዜጠኛ መዐዛ ጋር በሩስያ ጦርነት አንጻር ኢትዮጵያ በተመድ ድምፅ ያልሰጠችበት ሁኔታ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንጻር እንዴት እንደሚታይ ድንቅ ትንተና ሰጥተውበታል።ያድምጡት።

ምንጭ = ሸገር ኤፍኤም ራድዮ ዩቱብ መጋቢት 7/2022 ዓም እኤአ





No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...