Wednesday, September 2, 2020

የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር

ጉዳያችን 9ኛ ዓመቷ በያዝነው ነሐሴ/2012 ዓም ሞልቷታል።ከዛሬ ጀምሮ በዩቱብ ጠቃሚ የሆኑ ኢትዮጵያን የሚመለከቱ ጉዳዮች፣ማኅበራዊ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ አጫጭር የቪድዮ መልዕክቶች ይቀርባሉ።
የዛሬው ርዕስ አሜሪካ እና የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጡትን እርዳታ የያዙበት ምሥጢር  የሚል ነው። ይከታተሉ፣ዩቱቡን ሰብስክራይብ ያድርጉ ለሌሎች ያካፍሉ።

ቪድዮውን ለማየት ሊንኩን ይክፈቱ 

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...