Thursday, July 2, 2020

ሰው ከእንስሳ የሚለየው ማሰብ በመቻሉ ነው - የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ወንድም ሐብታሙ ሁንዴሳ ከወንድሙ ቀብር በኃላ ለቪኦኤ ዛሬ ከሰጠው ቃል (ሙሉውን ቪድዮ ይመልከቱ)

''ስለቀብሩ መጠየቅ ያለበት ቤተሰብ ነው። ሬሳ እንዳይቀበር ፀብ መፍጠር እና ሌላ ሰው እንዲሞት ማድረግ ይሄ ማሰብ አይመስለኝም።ሰው ከእንስሳ የሚለየው በማሰቡ ነው።ማሰብ ደግሞ ትልቅ ነገር ነው።ነገሮችን በስሜት ከመነዳት ወጣቱ እንዲያስብ የሚል መልዕክት አስተላልፋለሁ።''
ሐብታሙ ሁንዴሳ
Video source= VOA Amharic Service July 2,2020

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...