ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Saturday, September 15, 2018

የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት እና አመራሮች ድርጅቱ ከንቅናቀነት ወደ ፖለቲካ ፓርቲነት እንዲቀየር ወስነዋል።ፓርቲው በዘር ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ሳይሆን በዜግነት ላይ የተመሰረተ እና የኢትዮጵያውያን መብት በክልል እንዳይገደብ የሚያደርግ ይሆናል።ፕሮፌሰር ብርሃኑ ዛሬ ባህርዳር ላይ ያደረጉት ንግግር። (ቪድዮ)


ጉዳያችን/Gudayachn
መከረም 6/2010 ዓም (ሴፕቴምበር 16/2018 ዓም)




ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሰሞኑ ቃለ መጠይቅ ( አራቱም ክፍል ቃለ መጠይቅ ቪድዮ እዚህ ያገኛሉ)

የኢትዮጵያ የ20ኛውና የ21ኛው ክ/ዘመን ትውልድ ሲታገልለት የነበረው አንዱና ቀዳሚው ጉዳይ የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ልማት ጉዳይ ነው። ጠ/ሚ/ር ዐቢይ በእዚህ ሳምንት ለኢቢሲ የሰጡት ባለ አራት ክፍል ቃለ መጠይቅ ማድመጥ እና...