Wednesday, July 16, 2014

'''የሽንፈት ሰላም ግን ከሽብር ይከፋል።'' ማሪቱ ለገሰ ''እንድያው ዘራፈዋ!'' (ያድምጧት)

''ዘራፍ ዘራፍ በሉ ለሰላም ለፍቅር፣

ለዚች አንዲት እናት ለዚች አንዲት ሀገር።''  

ሰላም ሰላም በሉ ሰላም ፍ ይሞቃል፣

በትግል ያልተገኘ ከጦርም ይልቃል፣

የሽንፈት ሰላም ግን ከሽብር ይከፋል።'' ማሪቱ ለገሰ ''እንድያው ዘራፈዋ!'' (ያድምጧት)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...