ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, January 11, 2024

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲን እጅግ ዘመናዊ በሆነ አቀራረብ የተዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ዛሬ አዲስ አበባ በሳይንስ ሙዝየም ተከፍቷል (ቪድዮውን ይመልከቱ)

  • ዐውደ ርዕዩ ከንግስት ሳባ ጀምሮ ያለውን የኢትዮጵያ የውጪ ግንኙነት ያሳያል።
  • ኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መስርያቤትን ስራ ካስጀመረች 116 ዓመታት እንደሆናት ዐውደ ርዕዩ ያሳያል።
  • በዛሬው መክፈቻ ስነስርዓት ላይ መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገሮች አምባሳደሮች ጨምሮ፣ከተልያየ ዓለም የመጡ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋል።
  • ዐውደ ርዕዩ ከሁለት ሳምንታት በላይ ክፍት ሆኖ ይቆያል።በቀጣይ ቀናት በአዲስ አበባ ነዋሪ እና የዓለም ዓቀፍ ኮሚኒቲ ይጎበኛል ተብሎ ይጠበቃል።
  • በቅርቡ በአዲስ አበባ እንደሚደረግ የሚጠበቀው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ ላይ የሚገኙ የሀገራት መሪዎች፣የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና ዓለም ዓቀፍ ጋዜጠኞች እንደሚጎበኙት ይጠበቃል።
ቀን ጥር 2፣2016 ዓም


No comments:

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሰሞኑ ቃለ መጠይቅ ( አራቱም ክፍል ቃለ መጠይቅ ቪድዮ እዚህ ያገኛሉ)

የኢትዮጵያ የ20ኛውና የ21ኛው ክ/ዘመን ትውልድ ሲታገልለት የነበረው አንዱና ቀዳሚው ጉዳይ የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ልማት ጉዳይ ነው። ጠ/ሚ/ር ዐቢይ በእዚህ ሳምንት ለኢቢሲ የሰጡት ባለ አራት ክፍል ቃለ መጠይቅ ማድመጥ እና...