Wednesday, December 14, 2022

ከኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ ተአምረ ማርያምን የሚያንቋሽሽ ንግግርን ጨምሮ ቤተክርስቲያኒቱ የማታመልከውን ታመልካለች እያሉ በአደባባይ ቤተክርስቲያኒቱን የዘለፉ ሁሉ በሕግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩን ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ማብራርያ ሰጥተዋል።(ሙሉ ቪድዮውን ይመልከቱ)




No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...