Saturday, February 5, 2022

The Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, H.E. Abiy Ahmed (Ph.D.) Historical Speech on the Opening of the 35th Ordinary Session of the African Union Assembly. ( watch his 15 minutes speech in English)

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ሕብረት 35ኛ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ያደረጉት ሙሉ ንግግር።
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጉባኤው አህጉር አቀፍ የአፍሪካ ህብረት የመገናኛ ብዙሃን ማዕከል እንዲመሰረት ጠይቀዋል።
  • የተባበሩት መንግስታት ከተመሰረተ ከ70 ዓመታት በኋላ አፍሪካ እንደ ጀማሪ አጋር መታየቷ ትክክል አለመሆኑን ለጉባኤው ገልጠዋል።
  • The PM Proposed the Establishment of an Africa Union Continental Media House.
  • He challenged the meeting on how Africa, even after 70 years since the UN was established, could be a junior partner.



No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...