ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, January 29, 2021

ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መድረክ "ድምፃችንን ለቤተ ክርስቲያናችን" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የውይይት መድረክ እሁድ ጥር 23/ 2013ዓም (Sunday January 31/2021 ዓም) በዙም አዘጋጅቷል።

ጉዳያችን/Gudayachn

ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን መድረክ "ድምፃችንን ለቤተ ክርስቲያናችን"   በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የውይይት መድረክ እሁድ ጥር 23/ 2013ዓም   (Sunday January 31/2021 ዓም) በዙም አዘጋጅቷል። በዝግጅቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ምዕመናን ስለ ቀጣዩ ምርጫ ምን ያስባሉ? ሚናቸውስ ምንድን ነው ? ለእነዚህና ተመሳሳይ ጉዳዮች የሚነሱበት መርሐግብር እንደሆነ ከመርሃግብሩ ማስታወቂያ ለማወቅ ተችሏል። 

በዝግጅቱ ላይ ምሑራን ገለጣዎች የሚያቀርቡ ሲሆን በሀገር ቤት እና በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናት፣ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እና ምዕመናን እንደሚገኙበት ጉዳያችን ተረድታለች።
የስብሰባውን የዙም መግቢያ ኮዱን ከእዚህ በታች ካለው የመርሐግብሩ ፖስተር እና በድምፅ ከተለቀቀው ቪድዮ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

============
ማስታወቂያ 
============
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ እንደሚችሉ ያውቃሉ? 
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ - 


No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...