Monday, October 22, 2018

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በይፋ ስራውን ጀመረ! (የሁለት ደቂቃ ማስታወቂያ) Ethiopian Diaspora Trust Fund (EDTF) officially Launches! (2 minutes video adv.)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አህመድ በክረምቱ የምክር ቤት ዓመታዊ ሪፖርት እና የ20111 ዓም በጀት ዕቅድ ሲያቀርቡ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በቀን አንድ ዶላር በሀገር ቤት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የልማት ፕሮጀክቶች እንዲሰጡ በጠየቁት መሰረት ዓለም አቀፍ የፈንዱ አስተባባሪዎች ተሹመው ኮሚቴው በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑ ይታወቃል።ዛሬ ሰኞ፣ጥቅምት 12፣2012 ዓም የትረስት ፈንዱ በኦፊሴል ስራውን መጀመሩ ለማወቅ ተችሏል።የትረስት ፈንዱ ድረ ገፅ https://www.ethiopiatrustfund.org/ ሲሆን ይህንን ገፅ በመክፈት በቀጥታ መርዳት ይቻላል።የትረስት ፈንዱ የመጀመርያ ማስታወቂያ ቪድዮ ከስር ይመልከቱ።


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...