Tuesday, March 6, 2018

Gudayachn / ጉዳያችን News in English (Audio) March 7,2018

በዛሬው የጉዳያችን የድምፅ ዜና ውስጥ በያዝነው ሳምንት ውስጥ  የአሜሪካ፣ሩስያ እና የተባበሩት አረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በሰዓታት ልዩነት ወደ አዲስ አበባ ለምን ያመራሉ?በሚሉት እና የእንግሊዝ መንግስት ገንዘብ የነፈገው ጠቃሚ ፕሮጀክት በኢትዮጵያውያን በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ስለመሆኑ ያትታል።ዝርዝሩን ከዜናው ያዳምጡ።
The Head lines in today's News are  - US, Russia and UAE foreign ministers travel to Ethiopia. What is their purpose?- Ethiopian spice girls project on building girls confidence and capacity did not affect by UK fund cut. You can listn also from Youtube link



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...