Sunday, December 3, 2017

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ በመጪው ቅዳሜ በወቅቱ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ የሲቪክ እና የፖለቲካ ድርጅቶች ሚና በሚል ርዕስ የውይይት መርሃ ግብር አዘጋጅቷል። በዝግጅቱ ዙርያ እና መድረኩ ማን ነው? በሚል ርዕስ ከድርጅቱ አስተባባሪዎች ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ (ቪድዮ )

የኢትዮጵያውያን የጋራ መድረክ በኖርዌይ ማን ነው ?
በመጪው ቅዳሜ ሊዘጋጅ የታሰበው  ሕዝባዊ ውይይት ምን ላይ ያተኩራል? 


ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...