Saturday, October 1, 2016

የዐማራ ድምፅ ራድዮ የመጀመርያ አጭር ሞገድ ስርጭቱን ወደ ኢትዮጵያ ጀመረ።

ራድዮ ጣብያው ሰኞ፣ሮብ እና ቅዳሜ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት እስከ 3 ሰዓት ወደ ኢትዮጵያ በ19 ሜትር ባንድ እና በኢንተርኔት የሚያሰራጨውን ፕሮግራም ቅዳሜ መስከረም 21፣2009 ዓም መጀመሩ ለማወቅ ተችሏል።

ራድዮ ጣብያው ከሌሎች በብሄር ስም ከተመሰረቱ ራድዮ ጣቢያዎች የሚለየው የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ የሚጠቀም መሆኑ እና በመርሃ ግብሩ ላይ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! የሚለው ብሔራዊ አገላለጥ ማሰማቱም ጭምር ነው። የራድዮ ጣብያውን የመጀመርያ መርሃ ግብር ጉዳያችን ላይ ያዳምጡ።



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...