Thursday, April 28, 2016

ዞን 9 ጦማርያን መሰረቱን ስዊዘርላንድ ያደረገው የ''ማርቲን ኤናልስ'' ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ! Zone 9 - Ethiopia - Martin Ennals Award 2016 Finalist!

ማርቲን ኤናልስ በአውሮፓ ሰብአዊ መብት ድርጅት፣አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣በአውሮፓ ህብረት፣የስዊዝ ልማት ትብብር ድርጅት፣የእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ፊንላንድ መንግስት፣የስዊዘርላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ሌሎች ድርጅቶች የሚደገፍ ድርጅት መሆኑን ድርጅቱ ድረ-ገፁ ላይ ይገልጣል።ዞን 9 ያሸነፉበት የማርቲን ኤናልስ ሽልማት የመስጠት ስነ-ስርዓት በመጪው ጥቅምት/2009 ዓም ስዊዘርላን ውስጥ ይሰጣል።

Martin Ennals

http://www.martinennalsaward.org/index.php?option=com_content&view=frontpage&Itemid=1&lang=en  


ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.comPublish Post

No comments:

ወቅታዊው እና መጪው የኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማኅበራዊ ሁኔታ በሶስት ርዕሶች ማጠቃለል ይቻላል።

  ፎቶ ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2017 ዓም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ብሔራዊ ዘመቻ ሲከፍቱ። ========= ጉዳያችን ምጥን ======== በእዚህ ጽሑፍ ስር ሶስት ምጥን ርዕሶች ያገኛሉ። እነርሱም  አ...