ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, January 26, 2015

የትናንቱ ዕሁድ ጥር 17/2007 ዓም በኢትዮጵያ ሰላማዊ ትግል ታሪክ ውስጥ በኢህአዲግ/ወያኔ ከተፈፀሙት ፋሽሽታዊ ድርጊቶች ውስጥ ሌላው በታሪክ ሲዘከር የሚኖር ቀን ነው።የሰባት ወር ነፍሰ ጡር ወ/ሮ እጥፍ ወርቅ ሆን ተብሎ ሆዷ ላይ በፖሊሶች ተረገጠች (የነፍሰ ጡሯን የጣር ድምፅ ያዳምጡ-ኦድዮ)





ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...