Thursday, March 6, 2014

''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።

የፕሮቴስታንት ሰባክያኑ የ 20 ሚልዮን ዶላር የግል ጀት ጨምሮ የ 8 ሚልዮን ዶላር ቤት ባለቤት ናቸው።ሌሎቹ ሀብቶች ተቆጥረው አያልቁም።የገንዘባቸው  ምንጭ ደግሞ  ከቀረጥ ነፃ የሆነው የቤተ ከርስቲያን ገንዘብ ነው።ዘገባውን ተከታተሉት።''ሁሉን ትተን ተከተልንህ'' ሐዋርያት  ''ሁሉን ይዘን ተከተልንህ'' የአሜሪካ ፕሮቴስታንት ሰባክያን።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...