Monday, December 2, 2013

ኢህአዲግ/ወያኔ ከግንቦት ሰባት የሰላም፣የፍትህ እና የነፃነት ንቅናቄ ጋር ድርድር ላድርግ ስላለው ግንቦት 7 ፈፅሞ እንዳይበርደው እንዳይሞቀው (vidio)

ኢህአዲግ/ወያኔ ግንቦት ሰባትን ዛሬ ልደራደር ስላለው እንዳይበርደው እንዳይሞቀው ያስፈልጋል።ምክንያት ግንቦት ሰባት ኢህአዲግ /ወያኔ ከእዚህ ቀደም ድርድር ካደረገባቸው ከኦጋዴን ወዘተ ድርጅቶች አያንስም።ብዙም ሳይገረሙ መራመዱ ብቻ ነው ለሀገር የሚበጀው።ለኢህአዲግ/ወያኔ መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ከማለት ''ትንሽ ነው ያሉት እንዲህ ቁጭ ብድግ ያስደርጋል እና በአንክሮ ታስቦበት ከልብ የፖሊሲ ለውጥ ላይ አተኩሮ ፍፁም ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ላይ ማተኮሩ የሚበጅ ነው። በብረት ተማምኖ ስልጣን ላይ መቆየት እንደማይቻል ታሪክ አስተምሯል።ሃሳቤን የምትገልፀው ቪድዮ ይህች ነች።





ጉዳያችን GUDAYACHNgetachewb221@gmail.com

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...