Friday, March 29, 2013

አቶ አንዱ አለም አራጌ እንዲህ ብሎ ነበር (ቪድዮ)

በ 2002 ዓም  በኢትዮጵያ የተደረገው ምርጫ ከ 1997 ዓም ወዲህ የተደረገ የመጀመርያው ምርጫ ይሁን እንጂ ውጤቱ 
በአለም አስደናቂ ውጤት የተሰማበት ማለትም ኢህአዲግ 99% ማሸነፉን ያወጀበት ነበር።በወቅቱ በ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን  መስኮት በእስር ላይ የሚገኘው አንዱ አለም አራጌ   እንዲህ ብሎ ነበር።



No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...