ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, December 13, 2016

¨ ግብፅን ጥለን መሄድ አንፈልግም እንሂድ ብንልስ 13 ሚልዮንን ሕዝብ ወዴት ነው የምንወስደው?¨ በእንግሊዝ የግብጽ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ አንጌሎስ (ቪድዮ)

የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በፅንፈኛ ሙስሊሞች ስትጠቃ ያለፈው እሁድ የመጀመርያ አይደለም። 
ግብፅ ውስጥ አንድ ቤተ ክርስቲያን ለማደስም ሆነ አዲስ ለመስራት አይፈቀድም።ጉዳዩም በጥብቅ እንዲታይ በሕግ መደንገጉ ይታወሳል።ባለፈው እሁድ ከዋናው የቤተ ክርስቲያኒቱ ማዕከል መንበረ ማርቆስ ቅርብ የሚገኘው በቅዱስ ጴጥሮስ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ላይ በተፈፀመ የቦንብ አደጋ 25 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። አልጀዚራ ¨ኢንሳይድ ሂስቶሪ¨ የግብፅ ኦርቶዶክስ ጳጳስ በእንግሊዝን ጨምሮ አንድ ዝግጅት በትናንታናው እለት አቅርቧል።

Inside Story - Are Christians being targeted in Egypt?
Al Jazeera, December 12,2016



ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...