ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, May 26, 2014

ኦስሎ ትጣራለች (ማስታወቂያ)



  • በሰሜን አሜሪካ፣ጀርመን፣እንግሊዝ፣ፈረንሳይ እና ሌሎች ሀገሮች በሚገኙ ከተሞች ውስጥ ታይቷል፣
  • ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ጎብኝቶታል፣
  • የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋኅዶ ቤ/ክርስቲያን የቅዱሳን ገዳማት ያሳለፉት ታሪክ፣ምንነት፣አሁን ያሉበት ሁኔታ እና በመጪው ዘመን እንዴት መያዝ እና ማልማት እንደሚገባ አቅጣጫ ያሳያል፣
  • የስብከተ ወንጌል አገልግሎት በኢትዮጵያ የነበረበትን ሂደት እና ስራው የተጀመረ ግን ደግሞ አዲስ እና ልዩ በስብከተ ወንጌል ላይ የተቀረፀ ፕሮጀክት ያስተዋውቃል፣
  • በዓይነቱ ልዩ አውደ ጥናት ይቀርብበታል፣
  • የምዕመናንን እና የሰው ልጅ ቅርስ አክባሪዎች ሁሉ ድርሻቸው ምን እንደሆነ ያሳያል፣
  • እነኝህን እና ሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን የሚያገኙት በአንድ ስፍራ ነው።ማኅበረ ቅዱሳን በኦስሎ ባዘጋጀው ዓውደ ርዕይ እና አውደ ጥናት ውስጥ።


ቀን - ከሰኔ 6 እስከ 8/2006 ዓም (ጁን 13-15/2014)

ቦታ - ማየሽትዋ ሺርክ፣ሺርከን ቫየን 84፣ኦስሎ   

         (Majorstuen   Kirke,Kirkefeien 84,Oslo)


ማሳሰብያ - በመርሐ ግብሩ ላይ ለመገኘት ሃይማኖት፣ሀገር፣እና ሌላ ምንም አይነት ገደቦች አይጣሉበትም።ማንም ፈቃደኛ የሆነ ሁሉ መገኘት ይችላል።ለምሳሌ ኖርዌጅያንም ከታዳሚዎቹ ውስጥ ናቸው።

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...