ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, May 14, 2014

ከታሪክ ማህደር ከ26 ዓመታት በፊት መስቀል አደባባይ የቀረበ ትይንት እና በወቅቱ ፅንፈኛ አስተሳሰብ የነበራቸው የጎረቤት እና ሌሎች ሃገራት ኢትዮጵያን ይፈሩበት የነበረበት ምክንያት (ቪድዮውን ይመልከቱ)

ይህ መረረም ጣፈጠም የታሪካችን አካል ነው።ወቅቱ ልጆች የምንባልበት ገና በወላጆቻችን ዕይታ ስር የነበርንበት ዘመን ቢሆንም ዛሬ ላይ ሆኖ የነበረውን ሁኔታ ማሰብ ጥሩ ነው።ግንቦት 8 የነበረው የመፈንቅለ መንግስት 25ኛ ዓመቱ ሊደፍን ሰዓታት ቀሩት።ኢትዮጵያ የሞቱላት፣ቤት ንብረታቸውን ትተው የተሰዉ ልጆቿን ማሰብ ይገባል።ሌላውን ለታሪክ እንተወው።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG 

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...