ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Monday, July 22, 2013

ከአምባሳደር፣ጋዜጠኛ እና ደራሲ ዘውዴ ረታ ጋር ቃለመጠይቅ (ቪድዮ)

ዛሬ ሐምሌ 15፣2005 ዓም የሲ ኤን ኤን እና ቢቢሲ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ትልቅ ዜናቸው ሆኖ የዋለው የእንግሊዝ ልዑላውያን ቤተሰብ  ልጅ መውለዳቸው ነበር።በማግስቱ ሐምሌ 16 ቀን ደግሞ የቀዳማዊ አፄ ሃይለስላሴ የልደት በዓል በተለይ በጀማይካውያን ዘንድ ኢትዮጵያ እና ጀማይካ ውስጥ ይከበራል።
አምባሳደር፣ጋዜጠኛ እና ደራሲ ዘውዴ ረታ ''የኤርትራ ጉዳይ'' የተሰኘውን ትልቅ ጥራዝ መፅሐፍ ጨምሮ ሌሎችንም መፃህፍት በመፃፍ ይታወቃሉ። የኢሳት ጋዜጠኛ ደረጀ ደስታ ትህትና በተላበሰ ጥያቄው አምባሳደርን አናግሯል።
አምባሳደር፣ጋዜጠኛ እና ደራሲ ዘውዴ ረታ ባለፉት ኩነቶች ላይ ሲፅፉ ምርመራዊ (investigation) መንገድን መከተላቸው የፅሁፎቻቸው ልዩ መታወቅያዎች ናቸው።
በሁለት ክፍል የተከፈሉትን ቃለ መጠይቆችን ቪድዮ ይመልከቱ።

ክፍል 1
ምንጭ - ኢሳት ቴሌቭዥን



ክፍል 2
ምንጭ - ኢሳት ቴሌቭዥን







No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...