ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, January 24, 2013

ለንደን የሚገኘው የ ኤርትራ ኤምባሲ ታግቶ ዋለ። የ አቶ ኢሳያስ ፎቶ ወርዶ በ ወጣቶቹ ተረጋገጠ (ቪድዮ)

ለንደን እንግሊዝየሚገኘው የኤርትራ ኤምባሲበ ኤርትራውያንወጣቶች መታገቱንየተለያዩ የዜና ዘገባዎችበ ዛሬውእለት ዘግበዋል።የ 'ኢትዮጵያሪቪውን' ጨምሮበተለያዩ ብሎጎችሙሉ ፊልሙንአስደግፈው ዘግበውታል።'ጉዳያችን' የጡመራ መድረክባለፈው አመትመጋቢት ወርላይ የኤርትራን የፖለቲካ አቅጣጫእና በግብፅ አዲሱ' እስላምወንድማማቾች ህብረት'ስልጣን ከመያዙጋር እናበ ኢትዮጵያበወቅቱ ከነበሩትጠቅላይ ሚኒስትርአስተሳሰብ አንፃር'' ኤርትራ ጉዳይ ሃያ አንደኛው /ዘመን ልጆች አስተሳሰብ'' በሚልአርዕስት ስርአንድ ዘገባአቅርባ ነበር።ዘገባውን ይህንበመጫን ያንብቡ-(http://gudayachn.blogspot.no/2012/03/blog-post.html)

በኤርትራ የፖለቲካትኩሳቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረለመሄዱ የሚያሳዩሁለት ክስተቶችበያዝነው ሳምንትታይቷል። የመጀመርያውባለፈው ጥር14/2005 የተሞከረው የማስታወቅያ ሚኒስትርመስርያቤትን በታንክየታገዙ ወታደሮች
ለመቆጣጠር ያደረጉትጥረት(የቪድዮዘገባዎችንይህንበመጫንይመልከቱ)(http://gudayachn.blogspot.no/2013/01/142005.html)ሲሆን ዛሬደግሞ ለንደንየሚገኘውን ኤምባሲ ከሃያ በላይ ወጣቶች ተቆጣጥረው መዋላቸውነው። ከእዚህ በታች ቪድዮው ላይ እንደምትመለከቱት ወጣቶቹ አቶ ኢሳያስን ፎቶ ሰብረው በእግራቸው ሲረግጡት ከመታየቱም በላይ ኢምባሲው ግድግዳ ላይ ቀይ ኤክስ የተሰረዘ አቶኢሳያስን ምስል መልሰው ሰቅለዋል።ሙሉ ቪድዮውን እዚህ በታች ይመልከቱ።



 
 
 
 

1 comment:

Anonymous said...

wey abat hager Eritria ke enatish teleyitesh....

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...