ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, November 11, 2012

'ኢሳት 'በ ኢትዮጵያም ሆነ ከ ኢትዮጵያ ውጭ ቁጥር አንድ ተፅኖ ፈጣሪ 'ሚድያ' እየሆነ ነው:: ESAT TV and RADIO-NUMBER ONE INFLUENTIAL MEDIA ON ETHIOPIA ISSUES

'ኢሳት' (የ ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ) በ ዋሺግተን፣ለንደን ፣ አምስተርዳም እና በቅርቡ ደግሞ ቶሮንቶ ባሉት የማስተባበርያ ቢሮዎች እና ስቱድዮዎች በ ሚያቀርባቸው ፖለቲካዊ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች የሚያተኩሩ ፕሮግራሞቹ በ ኢትዮጵያ ተፅኖ ፈጣሪ ከሆኑት ሚድያዎች ቁጥር አንድ እንደሆነ ከ ሀገርቤት ብዙዎች እየመሰከሩለት ነው። 'ጉዳያችን' ብሎግ  በ በጎም ሆነ በ ክፉ መልኩ  በ ሀገራችን ጉዳይ ላይ ተፅኖ ፈጣሪ የሆኑ ነገሮችን ማመላከት አስፈላጊነቱን ታምናለች።ቢያንስ ለ አዲሱ ትውልድ ከ ሃገሩ ፖለቲካዊ ኩነቶች የራቀ እንዳይሆን በ እዚህ በመረጃ ዘመን ትኩረት የሚሹትን ጉዳዮች ትኩረት የመስጠት ልምድ እንዲኖረው ማድረግ መልካም ነውና።

የ ኢሳት ''የ እርስዎ ለ እርስዎ'' የተሰኘው የ ሕዝብ አስተያየት የሚሰማበት መርሃ ግበር  የሚሰጠው መረጃ በቀላሉ የሚታለፉ ሳይሆን ልብ ላለው ነገን የሚያመላክት ነው።

የ ሕዝብ አስተያየት ያዳምጡ።

 

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...